Tuesday 30 July 2013

ለገንዘብ የተጋደሉ

ለሀብት ንብረት ለገንዘብ የተጋደሉ ሰዎች ነበሩ። ለጌታቸው ፍቅር የተጋደሉ ሰዎችም ነበሩ። ለገንዘብ የተጋደሉት ለክርስቶስ የተጋደሉትን ሲሳደቡ አየሁ። ይህ ተጋድሎ ዛሬም ወደ ፊትም ይቀጥላል አሉ። ጌታ ሆይ ገንዘብ የመንግሥተ ሰማይን በር አይከፍትምና ለእነዚያ ሰዎች ነፍስ እጅጉን ፈራሁ። አቤቱ ሆይ ለገንዘብ ያይደ ለ ለፍቅርህ ከተጋደሉት ጋር ደምረን ፤አሜን!

No comments: