Sunday 30 March 2014

ከቀልድ ዓለም!

እንኳንስ ዝናቡ መብረቁም አልፏል አለች ፀሐይ!

የማያልፍ የለምና!



ክብርት ሚስትህን አክብራት

ተንከባከባት

አድምጣት

ቆንጆ  ነሽ በላት

ባትላት ግን ችግር የለውም!

ጎረቤትህ ይላታልና!”


ሰምተሃል!