Friday 9 August 2013

ሚካኤል

ጌታዋን ያመነች በግ ላትዋ እውጭ ያድራል

እረኛቸውን ያመኑ በጎች ሁሉን ጥለው ተከተሉት። እስኪ ከበጎቹ አንዱ ጥያቄውን እንይ፦
ዛሬ እኔ ሳልሆን ቅ/ጳውሎስ ይጠይቃል

/1/ ወደ ዕብራውያን
1፥14 ሁሉ መዳንን ይወርሱ ዘንድ ስላላቸው ለማገዝ የሚላኩ የሚያገለግሉም መናፍስት አይደሉምን?

/2/ ኢየሱስ ክርስቶስ ሥጋውን ቆርሶ ደሙን አፍስሶ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ አድኖናል። ታድያ መላዕክቱ ሁሉ መዳንን ይወርሱ ዘንድ ለምን ይረዳሉ?

/3/ ((መዳንን ይወርሱ ዘንድ)) ከምን ስለመዳን ነው የሚያወራው? ከእሳት ከገደል ወይስ ከምን ይሆን?

/4/ ሁሉ መዳንን ይወርሱ ዘንድ ያግዛሉ ማለት ምን ማለት ነው?


No comments: