Sunday 30 March 2014

ከቀልድ ዓለም!

እንኳንስ ዝናቡ መብረቁም አልፏል አለች ፀሐይ!

የማያልፍ የለምና!



ክብርት ሚስትህን አክብራት

ተንከባከባት

አድምጣት

ቆንጆ  ነሽ በላት

ባትላት ግን ችግር የለውም!

ጎረቤትህ ይላታልና!”


ሰምተሃል!

No comments: