Thursday 19 January 2012

“ተጠምቀ ሰማያዊ በእደ መሬታዊ”

“Epiphany
God Holy might, Holy living, immortal who was baptized in the Jordan & crucified on the cross have mercy up on us.

ባሕር አየች ሸሸችም፤
ዮርዳኖስም ወደ ኋላው ተመለሰ፤
ተራሮች እንደ አውራ በግ፤ ኮረብቶችም እንደ ጠቦት ዘለሉ፤
በእንስሳት በረት ተጨመረ ፤
የንጉሥንም እጅ መንሻ ተቀበለ ፤
ከእናቱ ጡቶች ምግብን እየለመነ እንደ ሕፃናት አለቀሰ።
በግልጥ ተመላለሰ፤ እንደ ሰውም ታየ፤
በየጥቂቱ አደገ በሠላሳ ዘመን በዮርዳኖስ ተጠመቀ”
 ቅዳሴ ዲዮስቆሮስ ወመዝሙረ ዳዊት [መዝ 113: 3]

v  በሃገራችን ጥምቀት በግሩም ሁኔታ ይከበራል፤
ታቦታቱ ከመንበራቸው ወተው ውሃ ወዳለበት ሄደው ያድሩና ወደ መንበራቸው ይመለሳሉ። ይህ ለምን ይሆን? ቢሉ ምሳሌው ግሩም ነው፤ ይህም ጌታ ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ ሄዶ የመጠመቁ ምሳሌ ነው ይህ በየትኛውም አለም የሌለ በሃገራችን ብቻ ያለ ድንቅ ሥርአት ነው።
v  ማየ ገቦ፦ ሀብተ ንጽህ ሀብተ ክቡር የሚሆን ቅዱስ
ሥጋውን ከኃጢአት የምንድንበትን ማየ ገቦን /ከጎኑ የፈሰሰውን ውሃ/ ሰጠን።
vጌታችን በእደ ዩሐንስ በባህረ ዩርዳኖስ ከለሊቱ በ10 ሰዓት
ተጠመቀ። ለምን ተጠመቀ ቢሉ ዲያቢሎስ አዳም ገብሩ ለዳያቢሎስ ሔዋን አመቱ ለዲያቢሎስ ብሎ በሁለት ጽላት የእዳ ደብዳቤ ጽፎ አንዱን በዮርዳኖስ አንዱን በሲኦል አስቀምጦት ነበረና ጌታችን በዮርዳኖስ ተጠምቆ ያንን የእዳ ደብዳቤውን ደመሰሰው። በሲኦል የነበረውን ደግሞ በእለተ አርብ ደምስሶታል፤ [በእኛ ላይ የነበረውን የእዳ ጽህፈት ደመሰሰው እንደሚል ቆላስይስ 2:11]

v                   ለመጀመሪያ ግዜ በዓለም ላይ ጥምቀትን የተጠመቀ ኢትጲያዊው ጃንደረባ [ባኮስ] ሲሆን ለመጀመሪያ ግዜ በዓለም ላይ ያጠመቀ ደግሞ ሐዋርያው ፊሊጶስ ይሆናል ማለት ነው።
      የአመነ የተጠመቀ ይድናል ማር16:16    ባኮስ ሲጠመቅ                                        
v  ጌታችን ስለምን ተጠመቀ ቢሉ አንድም ለቀድሶተ ማይ
/ውሃን ለመቀደስና/ ለቀድሶተ ጥምቀት ጥምቀትን ቀድሶ ለመስጠት ነው። አንድም ለምሳሌነት ነው፤ አንድም ዮርዳኖስ ወደ ሗላዋ ሸሸች የተባለው ትንቢት ለመፈጸም ነው። አንድም ለምን በ30 ዓመቱ ተጠመቀ ቢሉ አዳም የ30 አመት ጉልማሳ ሆኖ ተፈጠረና ገነት ርስቱን አጣት; በ30 አመቱ ያጣትን ገነትን ለመመለስ ጌታችን በ30 ዓመቱ ተጠመቀ። አንድም ስለምን ወንድ በ40 ቀን ሴት በ80 ቀን ይጠመቃሉ ቢሉ አዳም በተፈጠረ በ40 ቀኑ ሔዋን በተፈጠረች በ80 ቀኗ ገነትን አግኝተዋልና እኛም መንግስተ ሰማያትን ለመውረስ በ40ና 80 ቀናችን እንጠመቃለን። 
vAnna Baptist [ዳግም አጥማቂዎች]
እነዚህ የፕሮቴስታንት ክፍሎች ሲሆኑ በሥላሴ አንድነትና ሶስትነት ስለማያምኑ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም ከተጠመቅን በሗላ ዳግም በኢየሱስ ክርስቶስ ስም መጠመቅ አለብን የሚሉ ናቸው፤ ጥምቀት ግን አትደገምም አትከለስምም
አንድ ጌታ አንዲት ጥምቀት” እንዲል ኤፌሶን [4:4]
 


ጾመ ገሃድ፦ በጥምቀት ቀን ጾም ፈጽሞ አይጾምም፤ ጥምቀት እሮብና አርብ ቢውል እንኳን አይጾምም፤

ጥምቀት እሮብ ቢውል ማክሰኞ፤ አርብ ቢውል ሐሙስ ይጾማል።

ሐሙስ ቢውል ማክሰኞ፤ ቅዳሜ ቢውል ሐሙስ ይጾማል። ይህም የገሃድ ጾም ይባላል።

ጥያቄና መልስ፦

ለመዳን የግድ መጠመቅ ያስፈልጋል፤ ያመነ የተጠመቀ ይድናል ስለሚል ማር16:16፤ ይህ ከሆነ ፈያታዊ ዘየማን ተጠምቆ ነው ወይስ እንዴት ነው ገነት የገባው?


መልስ

የድሮ ክርስቲያኖች ለጥምቀት በሚሄዱበት ግዜ ገና በመንገድ ላይ እያሉ ሰማዕትነት ይቀበሉና በደማቸው ይጠመቁ ነበር፤ እነዚህ ደመ ሰማዕታት ሲባሉ ዋጋውም ከፍተኛ ነው 1ኛ ዩሐ. 5:6


ፈያታዊው ዘየማን የጌታ ደም ደመ ጥምቀት” ሆኖለት
ወደ ገነት ለመግባት
የመጀመሪያው ሰው ሆኗል!!

                        
[ተክለ መድህን]


12 comments:

Biruk Merid said...

realy i like it so interesting

Shewa Abu said...

"letebibse sab ahati kal tbeko..." endalew Ye ZARAYAKOBn sab lebas kne astawsognal ena WANDME kelb amesagnalew

Bili Mehari said...

Endemn aleh yonas temkt endet neber?1neger betam asaznogne lenegreh bye new ahun yalehubet ager semeta meshaf meshaf kedusen ayeet bemigerm huneta belabgne ahun degmo silke fb. Alsera alegna belela silk (blakberry)seralegna des silegne antena and wendme ymtlkuten ye amharik letteroch alweta alegna be ehte yetmketen tiyake meles ayehut enen dekamawan endi yefetenegne enanete sintun alfachu yihon?lemangnwm tselo eyareku new ketayu tiyke endayameltegn beselot asebegne eshi. Ehteh
..Bili is typing ....

Nuhamin Tesfa said...

God bless u! Selasetemareken

Tizita Legesse said...

O' my god.....endet des yilal?

Biruk Merid said...

realy i like it so interesting

Sosina said...

"Batmd dase naw yamelw kala heywte yasmalne helachnenm baylnbt cabtu yasenane bhsbe andlay naw yakbrnaw e/r yetbkne!!"

Aregash Aregash said...

Hi Yonas,
" Kale hyiwot yasemalen...Betam amesgenalehu... EGZIABHAR YISETLEGEN...."

Yeshialem Ayfokru said...

NICE TO HAVE YOU BROTHER GOD BLESSED YOU MORE!!!

Tigest said...

Hi Yonas,

"thank you .GOD be with you"

Melash Zen said...

Hi Yonas,
"Tilik timhirt new kalehiwetin yasemalin"

Tigest said...

"GOD give to u age health .it is wonderfu."